This blog post is in Amharic, if you are seeing boxes download fonts here.
ይህ ዶኪመንቴሽን በአላማጣ ወረዳ የሽንኩርት ምርት ኤክስቴንሽን ይዞ ቀርቧል፡፡ በአላማጣ ወረዳ ያሉ አርሶ አደሮችና የወረዳው ግብርና ከ IPMS (በኢትዮጵያ ምርታማነትና የገበያ ስኬት ማሻሻያ) ፕሮጄክት ጋር በመሆን የሽንኩርት ምርትን ከገበያ የማገናኘት ስራ ላይ የጋራ እንቅስቃሴ ፈጥረዋል። ይህ ዶኪመንቴሽን በአርሶ አደሩ የተደረጉ ተሞክሮዎችና በ ዕውቀት መጨበጥ አኳያ እና ገበያ ማገናኘት ላይ ያሉ ውጤቶችንና ስኬቶችን ይዞ ቀርቧል።