Africa / Agriculture / Amharic / East Africa / Ethiopia / Extension / Film and video / ILRI / IPMS / Value Chains

የፍራፍሬ ልማት በዳሌ ወረዳ [Amharic]

This blog post is in Amharic, if you are seeing boxes download fonts here.

ይህ ዶኪመንቴሽን በዳሌ ወረዳ በፍራፍሬ ማዳቀልና የችግኝ አቅርቦት ኤክስቴንሽን ይዞ የቀረበ ነው፡፡ በዳሌ ወረዳ ያሉ አርሶ አደሮችና የወረዳው ግብርና ከመልካሳ የግብርና ምርምር ጣቢያ እና ከ IPMS (በኢትዮጵያ ምርታማነትና የገበያ ስኬት ማሻሻያ) ፕሮጄክት ጋር በመሆን የአቮካዶ፣ የማንጎና ሌሎች የፍራፍሬ ዝርያዎችን ለማልማትና ምርታማነትን ለማሻሻል የጋራ እንቅስቃሴ ፈጥረዋል። በዚህም እንቅስቃሴ አዳዲሰ የማንጎና የአቮካዶ ዝርያዎችን በማደቀል አስተዋውቀዋል። በተጨማሪም እነኚህን አዳዲስ ችግኝ ማዳቀልና ማፍላት በወረዳው ለተመረጡ ገበሬዎች ከመልካሳ የግብርና ምርምር ጣቢያ በመጣ አሰልጣኝ ድጋፍ ስልጠና ተሰጥቷል። ይህ ዶኪመንቴሽን ቪዲዮ በዳሌ ወረዳ የፍራፍሬ ልማት የአርሶ አደሩን ተሞክሮና ስኬቶችንም አካቶ ይዟል።

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s