This blog post is in Amharic, if you are seeing boxes download fonts here.
ይህ ዶኪመንቴሽን በግብርናው ዘርፍ የሴቶች መብትና ተሳትፎ እንዲሁም ተጠቃሚነት ተግባራዊ ለማድርግ የ IPMS (በኢትዮጵያ ምርታማነትና የገበያ ስኬት ማሻሻያ) ፕሮጄክትን እንቅስቃሴዎች አካቶ ይዟል። IPMS ሴቶችን ከወንዶች እኩል የፕሮጀክቱ ድገፍ ተጠቃሚ በማድረግ የስርዐተ ፆታ እኩልነትን ለማስፈን የበኩሉን አስተዋፆ አድርጓል። ይህ ዶኪመንቴሽን በአደኣ ወረዳ ያሉ ሴት አርሶ አደሮች በፕሮጀክቱ አማካኝነት በተደረገ የባለሞያ እገዛና የገበያ ትስስር ተጠቃሚ የሆኑበትንና ሰኬታቸውን ይዞ ቀርቧል።